FCNP Open House: Feb 14

Feb 14 መልእክት ከጤና አገልግሎት ክፍል።


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን።

ከጽ/ቅ/ሥላሴ የበጎ አድራጎት የጤና አገልግሎት ክፍል የዛሬ ሁለት ሳምንት የካቲት 6 ቀን (Feb 14) ከቅዳሴ በኋላ የጤና አገልግሎት ክፍልን የመክፈቻ ጉብኝት አዘጋጅተዋል ። በዚህ ቀን ስለ ጤና ክፍል አገልግሎት ለማወቅ የምትፈልጉ ሁሉ በቢሮ ቁጥር 10 ተገኝታችሁ ስለሚሰጡት አገልግሎቶች እና እቅዶች እንድታውቁ ተጋብዛችኋል። በዚያን ቀን የጤና ክፍሉ ቀለል ያለ የቡና ቁርስ አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። በዚህ የጤና ዘርፍ ለማገልገልገልና ለመገልገል የምትፈልጉ ሁሉ ከቅዳሴ በኋላ በጤና ክፍሉ ጽ/ቤ ተገኝታችሁ መነጋገር ትችላላችሁ።
ወስብሃት ለእግዚአብሔር።

ከጤና አገልግሎት ክፍል።

Housing Application

Applications are for housing in Ramsey, Hennepin, and the metro counties. This is the first time that applications have been accepted since 2007. Individuals can apply 8:00 a.m. Tuesday, February 24, 2015 through 12:00 p.m. Friday, February 27, 2015

This link provides information about the waiting list:
http://www.metrocouncil.org/News-Events/Housing/News-Articles/Wait-list-for-federal-rent-assistance-opens-for-fi.aspx

This is the link to the actual waiting list:
https://www.waitlistcheck.com/application/form.php?ID=mn2707