ክብር ለሥላሴ (Glory to Trinity)

ሁሉንም በጊዜው ውብ አድ ርጎ ሠራው፣

እንደዚህ ይከብራል እግዚአብሔር የጠራው።

እንደ አዲስ ነደደ የእምነታችን ፍቅር፣

ውስጣችንን ቢባረክ ብትጠራን በክብር።

አንድ ሁለት እያልን ቀን ስንቆጥር ቆየን፣

ጌታ ሆይ መልካም ነህ ይኸው ሁሉን አየን።

 

 

Please click here to read the whole poem.