ቅዳሴ፣ ማሕሌት፣ ኪዳን፣ ምህላ እና ንግሥ

* ዓመቱን በሙሉ ኪዳን ይደርሳል (6:00 A.M)

* ዘወትር እሑድ ቅዳሴ ይቀደሳል

* በሥላሴ፣ በመድኃኔዓለም፣ በማርያም፣ በሚካኤል እና በዮሐንስ ወርኃዊ በዓላት ይቀደሳል (የክርስትና ማንሳት አገልግሎት ይሰጣል)

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

አርብ ታኅሣሥ ፳፰/፳፻፱ ዓ/ም ከምሽቱ 5:00 P.M. ጀምሮ የልደት በዓል በካህናተ ቤተ ክርስቲያን እየተመራ በማኅሌት፣ በዝማሬ እና በቅዳሴ ይከበራል። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የርእሰ አድባራት ጽርሐ አርያም ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አምላካችን፤ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተወለደበትን ቀን ለማክበር ዝግጅቱን ሲያደርግ