የአምላካችን የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ተአምራት

በማቴዎስ፣ በማርቆስ፣ በሉቃስና በዮሐንስ ወንጌል ውስጥ።

ተራ.ቁ

የተፈጸሙት ተአምራት

ማቴዎስ

ማርቆስ

ሉቃስ

ዮሐንስ

የውኃው ወደ ወይን ጠጅ መለወጥ

----

----

----

፪፡፩

ብዙዎችን ከደዌና ከሕመም መፈወሱ

፬፡፳፫

፩፡፴፪

----

----

ለምጻም ሰውን እንደፈወሰ (አንድ)

፰፡፩

፩፡፵

፭፤፲፪

----