የቅዱስ ሉቃስ ወንጌል ጥናት በጥያቄ መልኩ (ከምእራፍ ፱ እስከ ፲፮)

የመጀመርያው ሁለት ጥያቄዎች ከምእራፍ ፱ ቀጣዩ ሁለት ጥያቄዎች ከምእራፍ ፲ እያለ ይቀጥላል።

)   ከደቀ መዛሙርቱ መካከል ጌታ ሆይ፥ ኤልያስ ደግሞ እንዳደረገ እሳት ከሰማይ ወርዶ ያጥፋቸው እንል ዘንድ ትወዳለህን? ያሉት እነማን ናቸው?

፪)   ለቀበሮዎች ጕድጓድ ለሰማይም ወፎች መሳፈሪያ አላቸው፥ ለሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም በማለት የተናገረው ማነው?