መዝሙር (ክነፈ ርግብ) February 7, 2021 (First Mezmur)

ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ ሐመልማለ ወርቅ /፪/
አንቲ ምስራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ አማን በአማን/፫/ ኢየኃልቅ ኪዳንኪ ወላዲተ አምላክ/፪/

እንደ ርግብ ክንፍ በብርም እንደ ተሰራች ጎኖችሽም የወርቅ ሐመልማል/፪/
አንቺ ምስራቅ ነሽ ልጅሽም የጽድቅ ፀሐይ ነው እውነት በእውነት/፫/ አያልቅም ቃል ኪዳንሽ የአምላክ እናት/፪/