ለልብ ሕመም አስጊ የሆኑ ዐበይት መነሻዎች ምንድን ናቸው?

ለልብ ሕመም አስጊ የሆኑ ዐበይት ጉዳዮች በሦስት ይመደባሉ፦

- ቀደም ብለው ያሉ በሽታዎች (የታማሚው ሰው ጤንነት)

- ፀባይ (የታማሚው ሰው የአመጋገብ ሁኔታ እና አኗኗሩ)

- ቤተሰብ ሊመጣ የሚችል በሽታ (የቅርብ ቤተሰብጤንነት)