፩- በገሊላ ባሕር አጠገብ አሳ በማጥመድ ላይ ሳለ የተጠራው፦

ሀ) ቅዱስ ጳውሎስ 

ለ) ቅዱስ ጴጥሮስ     

ሐ) ሁለቱም

፪- ጌታችን ስለ ምን ታሳድደኛለህ በማለት ከክፉ ሥራው ላይ ለአገልግሎት የመረጠው ሐዋርያ ማነው?

ሀ) ቅዱስ ጳውሎስ 

ለ) ቅዱስ ጴጥሮስ     

ሐ) ሁለቱም