መዝሙር (ሞተሃልና ስለእኔ) February 25, 2018
ሞተሃልና ስለእኔ ምንም ሳይኖርህ ጥፋት
ተከሰህ ተወቅሰህ በጲላጦስ ፊት
ኢየሱስ አምላከ ምህረት ስብሃት ለከ
ሞተሃልና ስለእኔ ምንም ሳይኖርህ ጥፋት
ተከሰህ ተወቅሰህ በጲላጦስ ፊት
ኢየሱስ አምላከ ምህረት ስብሃት ለከ
ልመናዬን ስማ ቃሌንም አድምጥ
እውነተኛው አምላክ ሰላምህን ስጥ
ክርስቲያኖች ሁሉ ትእዛዙን አክብሩ
ምስጋናን አቅርቡ ስገዱ ዘምሩ
የጌታን አመጣጥ ለአለም ንገሩ
ደቀ መዛሙርቱ ወንጌል አስተምሩ
ልመናዬን ስማ ቃሌንም አድምጥ
እውነተኛው አምላክ ሰላምህን ስጥ
በመልካም የሚሄድ ጽድቅን የሚሠራ
የፈጣሪውን ስም በከንቱ የማጠራ
ይጎበኛል በምድር በሰማዩም ሥፍራ
በቀኝ ይቀመጣል ከቅዱሳን ጋራ
ልመናዬን ስማ ቃሌንም አድምጥ
እውነተኛው አምላክ ሰላምህን ስጥ
ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ
በጥል ቃል ከበቡኝ ተሰለፉብኝ
መሐሪ ይቅር ባይ መጠጊይያ ሁነኝ
አንተ በቸርነት ይቅርታን ስጠኝ
አድኝኝ እናቴ ከስጋ ፈተና
ሥጋዬ ከኃጢአት ከቶ አራቀምና
ሸክሜ የከበደ ብቸኛ ሆኛለሁ
አትለይኝ ድንግል አደራ እልሻለሁ( 2)
የአማኑኤል እናት የተዋህዶ አክሊል
ሀያል ሀያል/6/
ሰዳዴ ሳጥናኤል/2/ሀያል ገባሬ ሀይል
ባህራንን የረዳው ተላፊኖስን ያዳነው
መላኩ ሚካኤል ነው/2/የሞቱን ደብዳቤ የለወጠው
ንጹም ጾመ ወናፍቅር ቢጸነ(፪)
ወንትፋቀር (፬) ንትፋቀር በበይናቲነ (፪)
ትርጉም….
ጾምን እንጹም ወንድሞቻንን እንውደድ፤ እንስ በርሳችንም እንዋደድ